ት/ቤታችን የ1ኛ ሩብ ዓመት ትምህርትን ወደ ማጠቃለሉ መድረሱን ስናሳውቃችሁ በታላቅ ደስታ ነው:: በመሆኑም በቀጣይ የሚከናወኑ ኘሮግራሞች እንደሚከተለው መሆኑን እንገልፃለን:: 1. ከሰኞ ህዳር 12 – ዕሮብ ህዳር 14፡ 2015 ዓ.ም: የ1ኛ ሩብ ዓመት የማጠቃለያ (ሞዴል ለ6ኛ፡ 8ኛ እና 12ኛ)፡ ፈተና ይሰጣል፡፡ (ት.ቤት ለግማሽ ቀን ብቻ ክፍት ይሆናል) 2. ሐሙስ ህዳር 15 እና አርብ ህዳር 16፤ 2015…
Read MoreI would like to extend to you a very happy Resurrection! The Deborah School community looks forward to celebrating Easter with joy and happiness. Regardless of where you are in your life, no matter what’s happening in the world, the resurrection of Christ reminds us that there is a victory over suffering. Knowing this shall…
Read MoreDear students and parents, I along with our great teachers and employees at Deborah school would like to wish you a very happy and healthy Ethiopian new year! Our country has endured several hardships in the past few years. However, it is my strong believe that this coming new year is bringing us a hope…
Read Moreየአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ተማሪዎች በቤታቸው ሆነው በቴሌቪዥን እንዲማሩ ለማድረግ ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለፀ፡፡የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ የቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ አዲሱ ሻንቆ ለፋና ብሮድ ካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩ የቴሌቪዥን ትምህርት የሙከራ ስርጭት ከሚያዚያ 7 /2012 ዓ/ም ጀምሮ በአፍሪ ሄልዝ የቴሌቪዥን የሚጀምር መሆኑን ገልፀዋል። ለዚህም የመምህራን ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁንም አስታውቀዋል። የግል ትምህርት ቤቶች ተማሪዎችም በቴሌቪዥን በሚተላለፈው የትምህርት…
Read MoreDear Deborah School Community, the school sincerely asks you to apply all the procedures given by the government and ministry of health to stop the spread of the coronavirus in our country. In addition, students should stay home, most importantly read their notes and work also on their assignments sent by their teachers. They should…
Read More